ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Sunday, February 17, 2013

አቶ ገብረ መድህን አርአያ የቀድሞው የህወሃት ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል።ስለ ህወሃት ይናገራሉ።(ቪድዮ)

የካቲት 11/2005 ዓም  ህወሓት 38ኛ ዓመቱን ያከብራል።አቶ ኃይለማርያምም  ለስብሰባው መቀሌ መግባታቸውን የ ኢትዮጵያ ቴሌቭዥን በ ዜና እወጃው ላይ ተናግሯል።
አቶ ገብረ መድህን አርአያ የቀድሞው የህወሃት ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል እና የፋይናንስ ክፍል ኃላፊ ስለ ህወሃት ይናገራሉ።
''በ 1977 ዓም በነበረው ድርቅ የ ህወሃት አመራር የ ትግራይ ህዝብ እየሞተ  አለም በሙሉ ለትግራይ ህዝብ የረዳውን እህል  አመራሩ ሸጠው። ህወሓት  ግን ለ ማሌ ሊግ ምስረታ ሸብ ረብ እንል  ነበር ------ማሌ ሊግ የተመሰረተው ለድርቅ የመጣውን እህል ተሸጦ በ ሰላሳስድስት ሚልዮን ብር ነበር-----''አቶ ገብረ መድህን ከተናገሩት።
አቶ ገብረመድህን ህወሓት በ ሃውዘኑ እልቂት እጁ ነበረበት ይላሉ።(ቪድዮውን ይመልከቱ)።ከ ኢ ሳ ት የሳምንቱ እንግዳችን ፕሮግራም የተወሰደ።




No comments: